ዜና ሀገረ ስብከት

የኒውዮርክ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት ምእመናን እና ካህናት 1.6 ሚሊዮን ብር አዋጥተው ወደ ምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት በመላክ የብፁዕ አቡነ ዘካርያስ ቃል እንዲከበር አደረጉ።