Forgiveness and Reinstatement of Priesthood

ከሁሉ በላይ ይህን መልካም ሥራ በአባቶቻችን ላይ አድሮ የሠራ የሥርዓት ባለቤት የሆነ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስሙ የተመሰገነ ይሁን እያልን፤ ይህ ጉዳይ ከፍጻሜ እንዲደርስና ለቤተ ክርስቲያን ምእመናን አንድ የተስፋ ቀን እንዲታይ የደከሙትን ብጹዐን ሊቃነ ጳጳሳትንና የዳላስ ከተማ ካህናት አባቶቻችንን እግዚአብሔር ረዥም የአገልግሎት ዘመን ከጤና ጋር ይስጥልን በማለት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የጽርሐ አርያም ቅድስት ሥላስ ቤተክርስቲያን ምእመናን መልእክታችንን እናስተላልፋለን።
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ Click here to read

