መዝሙር (ኑ እንቅረብ) April 21, 2024 (First Mezmur)
በሥራዬ የት ይሆን መግቢያዬ
==============
ኑ እንቅረብ መጠራት ሳይመጣ (2)
ሥጋውን እንብላ (3) ደሙንም እንጠጣ
የቀራንዮ በግ የአምላክ ሥጋው
ተፈትቶልናል እንመገበው፤
እድፉን ኃጢአታችን በንስሐ አንጽተን
እንቀበል አምነን በልጅነታችን፤
መቅረብ ወደ ጌታ በእውነት የሚገባው
በስተ እርጅና አይደለም በወጣትነት ነው፤